ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። - መነሻ - am

嵌套Portlet

资源发布器

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ 星期五, 17 六月 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች 星期三, 8 六月 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ 星期三, 8 六月 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

资源发布器

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል።

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። በዘንድሮ ዓመት ህዝቡ በበለጠ ወኔ በመነሳት 1.283 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን የ2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት እና የመጀመሪያ ሙከራ ምርት ለማመንጨት እየተሰራ ነው። በመሆኑም የ2013 ዓ/ም መሪ ቃል እና መልዕክቶች ተመርጠዋል። ግድባችን ለአንድነታችን እና ሉዓላዊነታችን! መሪው ቃል ሲሆን ግድቡ እና ድርድሩ ያለፈበትን ጉዞ እና ይዞት የመጣውን የ መጀመሪያ ኃይል የማመንጨት ተስፋ ያሳያል።

嵌套Portlet

资源发布器