የታላቁ ህዳሴ ግድብ 10ኛ ዓመት የቦንድ ሳምንት በይፋ ተበሰረ። - መነሻ - am
嵌套Portlet
资源发布器
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
网页内容搜索
资源发布器
የታላቁ ህዳሴ ግድብ 10ኛ ዓመት የቦንድ ሳምንት በይፋ ተበሰረ። የቦንድ ሳምንቱን ያበሰሩት የብሄራዊ ባንክ ምክትል ገዢ አቶ ፍቃዱ ደግፌ ሲሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ከ50 ብር እና 100 ጀምሮ ቦንድ በመግዛት ለልጆቹ እና ለሚወዳቸው ሰዎች በስጦታ በማበርከት ለግድቡ ድጋፍ እያደረገ በግድቡ ላይ አሻራውን ደጋግሞ እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። የታ/ህ/ግ/ግ/ህ/ተ/አ/ብ/ም/ቤት ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ህዝባችን ለግድቡ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል በቦንድ ሳምንቱም በንቃት መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል። የቦንድ ሳምንቱን በማስመልከት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ200 ሚሊዮን ብር ቦንድ ሲገዛ የረዳት ትራንዚተሮች ማህበር ደግሞ 1 መቶ ሺ ብር ቦንድ ገዝተዋል።
嵌套Portlet
资源发布器
— 每页项目