የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ። - መነሻ - am

嵌套Portlet

资源发布器

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ 星期五, 17 六月 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች 星期三, 8 六月 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ 星期三, 8 六月 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

资源发布器

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ።

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ።
ፓርኩ በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን 16 ሄክታር ይሸፍናል። ጽህፈት ቤቱ ይህን ፓርክ የህዳሴ ግድብ ፓርክ እንዲሰኝ በማድረግ ሰርቬይ እና ልኬት ተካሂዶ ካርታ ያሰራለት ሲሆን ዲዛይን እንዲሰራ የማስተባበር ስራ ተሰርቷል።

嵌套Portlet

资源发布器