ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌ ብርን በመጠቀም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማበርከት የሚያስችል መተግበሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ - መነሻ - am

嵌套Portlet

资源发布器

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ 星期五, 17 六月 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች 星期三, 8 六月 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ 星期三, 8 六月 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

资源发布器

ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌ ብርን በመጠቀም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማበርከት የሚያስችል መተግበሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡

የኢትዮ ቴሌኮም ተወካይ አቶ ብሩክ አድሀና ዛሬ በግዮን ሆቴል በተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተገኝተው እንዳስታወቁት ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማድረግ የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ኢትዮ ቴሌኮም ባዘጋጀው ቴሌ ብርን .በመጠቀም ከአንድ ብር ጀምሮ የሚፈልገውን የገንዘብ መጠን መላክ እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
በመሆኑም የቴሌ ብር መተግበሪያ በመጠቀም እና GERD የሚለውን በመጫን በየቀኑ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን የገለጹት አቶ ብሩክ በተጨማሪም ዘመናዊ ስልኮች የማይጠቀሙ የቴሌኮም ደንበኞች *127# የሚለውን በመጫንና GERD የሚለውን በመምረጥ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

嵌套Portlet

资源发布器