ለ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ የአቀባበልና የምስጋና መርሃ ግብር እየተከናወነ ነው
ለውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የአቀባበልና የምስጋና መርሃ ግብር እየተከናወነ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስራ ሃላፊዎች፣ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ተደራዳሪዎች እና ሌሎች ባለሙያዎች ተገኝተዋል፡፡ ምንጭ፡- ኤፍ ቢ ሲ፣ ሐምሌ 8፣ 2013