ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ - Welcome

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ Wed, 15 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ለኅዳሴ ግድብ 42 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ Wed, 8 Jun 2022

Facts about the Dam

× LOCATIONBenishangul-Gumuz region, Ethiopia.
× CONSTRUCTION STARTED:2011 G.C.
×Area: 1,874 sq KM
× RESERVOIR CAPACITY: 74 billion cubic metres

About GERD

Asset Publisher

Asset Publisher

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ
ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ
በአሜሪካ የሳክራሚንቶ እና አካባቢው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
የማህበረሰቡ ተወካዮች ድጋፉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ሲያስረክቡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ደግሞ ለማህበሩ የምስጋና የምስክር ወረቀት አበርክተዋል፡፡
በርክክብ ሥነስርዓቱ ላይ ሥራ አስኪያጁ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ እንደገለፁት የኢትዮጵያ አጋሮችና ኮንትራክተሮች ሳይቀሩ ግድቡን እንዳይሰሩ ጫና እየተረገ ባለበት ጊዜም መላው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለፕሮጀክቱ ግንባታ ያደረጉት ድጋፍ የሚያስደንቅ ነው ብለዋል፡፡
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አንደኛው ዩኒት ኃይል ማመንጨት የጀመረ ሲሆን ሁለተኛውን ዩኒት ወደ ሥራ ለማስገባት በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ሥራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ሙሉ ወጭ እየተገነባ የሚገኘው ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ ለፍሬ ይበቃል ያሉት ኢንጅነር ክፍሌ ለዚህም የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የማህበሩ ተወካይ አቶ አስማማው ኑሬ በበኩላቸው ከኢትዮጵያ ውጭ የሚኖረው አትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፕሮጀክቱን ግንባታ በቅርበት እየተከታተለ ሲሆን ድጋፉም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነት አለኝ ብለዋል፡፡
ምንጭ፡- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 9 results.

About Us

Benefits of the Grand Renaissance Project

At the completion of the project, the average generation of 15,759 Giga watt hours per year will have a significant contribution to the national electricity system. The contribution of this project will be higher to reach the targets set by the rural electrification villages and to increase the supply from 44% to 90%.

The major components of the project

The Grand Ethiopian Renaissances Dam is being constructed for the purpose of generating electricity with total installed capacity of average annual energy production of about 15,759 GWh/yr.

Discharge rate about 1,547 m3/s.

The reservoir area will cover 1,874 square kilometers at full supply level of 640 meters above sea level maximum amd 590 metres minimum.

It has a 1.8 km length and 145 m height Roller Compacted Concrete dam.

Saddle Dam embankment of length 5.2 km and height 50 m.

The total storage volume is 74 billion cubic meters