አፍሪካ ውሀ ፋብሪካ ፣ኢትዮ ፍሎራ እና ገደብ ኢንጅነሪንግ የተባሉ ድርጅቶች ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የገዙት የ4 ሚሊዮን ብር ቦንድ ርክክብ ተካሄደ፡፡ - መነሻ - am
Nested Portlets
Asset Publisher
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Web Content Search
Asset Publisher
አፍሪካ ውሀ ፋብሪካ ፣ኢትዮ ፍሎራ እና ገደብ ኢንጅነሪንግ የተባሉ ድርጅቶች ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የገዙት የ4 ሚሊዮን ብር ቦንድ ርክክብ ተካሄደ፡፡
ዛሬ በግዮን ሆቴል የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በተገኙበት በተካሄደው የርክክብ ስነ ስርዓት ላይ የአፍሪካ ውሀ ፋብሪካ ባለቤት አቶ ሰዒድ ዳምጠው የ2 ሚሊዮን ብር ፣የኢትዮ ፍሎራ ባለቤት አቶ ጸጋዬ አበበ እንዲሁም የገደብ ኢንጅነሪንግ ባለቤት አቶ ቾምቤ ስዩም እያንዳንዳቸው የ1 ሚሊዮን ብር ቦንድ መግዛታቸው የተገለጸ ሲሆን የአፍሪካ ውሀ ፋብሪካ ሰራተኞችም ከደመወዛቸው በማዋጣት የ300 ሺህ ብር ቦንድ ለመግዛት በተወካያቸው አማካኝነት ቃል ገብተዋል፡፡
Nested Portlets
Asset Publisher
መጣጥፎች
— 5 Items per Page