የታላቁ ህዳሴ ግድብ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ 3ኛ ዙር ሁለተኛ ተሸላሚ መኪናቸውን ተረከቡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የታላቁ ህዳሴ ግድብ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ 3ኛ ዙር ሁለተኛ ተሸላሚ መኪናቸውን ተረከቡ

አዲስ አበባ ጥቅምት 12 2013 (ኤፍ..) የታላቁ ህዳሴ ግድብ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ 3 ዙር ሁለተኛ ተሸላሚ መኪናቸውን ተረከቡ፡፡

አሸናፊዋ ወይዘሮ አሰፋሽ አፈወርቅ ከኢሉባቡር በቾ ወረዳ ሲሆኑ ዘመናዊ ቢዋይ መኪና ተረክበዋል።

የስልክ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያው የተጀመረው ባሳለፍነው አመት የካቲት ወር ላይ ሲሆን÷ በዚህም 67 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉ ተገልጿል።

በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የቀድሞ የምድር ጦር ሰራዊት አባላትና የሲቪል ሰራተኞች ማህበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ አባላት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 10 ሺህ ብር ስጦታ አበርክተዋል።

ስጦታውን ያስረከቡት የቀድሞ የምድር ጦር ሰራዊት አባላት ድጋፋቸው ቀጣይ እንደሚሆንና ሁሉም ባለው አቅም ለህዳሴ ግድብ አሻራውን እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል።

የግድቡ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌት ከተካሄደ በኋላ የህዝቡ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉም በዚህ ወቅት ተገልጿል።

በመስከረም ወር ብቻም 197 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉና ይህም ከእስካሁኑ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል።

#FBC

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.