በሩዋንዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ በቦንድ ግዥና በድጋፍ ከ21 ሺህ ዶላር በላይ አበረከቱ - መነሻ - am
Nested Portlets
Asset Publisher
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Web Content Search
Asset Publisher
ቀን፡ 23-03-2013ዓ.ም
በሩዋንዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ በቦንድ ግዥና በድጋፍ 21,300 ዶላር አበረክተዋል፡፡
በሩዋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ በሩዋንዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላደረጉት ድጋፍ ምስገና አቅርበዋል፡፡
አምባሳደሯ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቶቿን ለመጠቀም ያላትን ሕጋዊና ተፈጥሮአዊ መብቶችን በተመለከተ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ መሰራት እንዳለበት መጠቆማቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
EBC(Ethiopian Broadcasting Corporation)
Nested Portlets
Asset Publisher
መጣጥፎች
— 5 Items per Page