አትሌት በላይነህ ዲንሳሞ ከዚህ ቀደም በአሜሪካ ውስጥ በነበሩበት ወቅት ለታላቁ የህዳዳ ግድብ ግንባታ የ1 መቶ ሺ ብር በስጦታ ያበረከቱ ሲሆን ማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ የአትሌቱን ወደ ሀገር ቤት በመልስ በማስመለከት የምስጋና ሰርተፊኬት ተበረከተላቸው - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

አትሌት በላይነህ ዲንሳሞ ከዚህ ቀደም በአሜሪካ ውስጥ በነበሩበት ወቅት ለታላቁ የህዳዳ ግድብ ግንባታ የ1 መቶ ሺ ብር በስጦታ ያበረከቱ ሲሆን ማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ የአትሌቱን ወደ ሀገር ቤት በመልስ በማስመለከት የምስጋና ሰርተፊኬት ተበረከተላቸው

አትሌት በላይነህ ዲንሳሞ ከዚህ ቀደም በአሜሪካ ውስጥ በነበሩበት ወቅት ለታላቁ የህዳዳ ግድብ ግንባታ የ1 መቶ ሺ ብር በስጦታ ያበረከቱ ሲሆን ማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ የአትሌቱን ወደ ሀገር ቤት በመልስ በማስመለከት የምስጋና ሰርተፊኬት ተበረከተላቸው። ሰርተፊኬቱ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ብሄራዊ አስተባባሪ ጽህፈት ቤት ሰራተኞች እና ሃላፊዎች በተገኙበት በዶክተር አረጋዊ በርሄ የጽህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር የተበረከተ ሲሆን አትሌቱ አመስግነው በሚኖሩበት አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን በከፍተኛ ሁኔታ እያነሳሱ መሆኑንም ተናግረዋል። ጽ/ቤቱም ለአትሌት በላይነህ ዲንሳሞ ያለውን ክብር እና ምስጋና ገልፆ ሌሎችም አርአያነታቸውን እንዲከተሉ ጥሪ አቅርቦአል።

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.