አባይን እንርዳ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

አባይን እንርዳ

አባይን እንርዳ
በዲንቨር -ኮሎራዶ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለፁ፡፡
ቅዳሜ መጋቢት 04 ቀን 2013 ዓ.ም በዲንቨር -ኮሎራዶ የሚገኙ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ግድቡ የደረሰበትን ወቅታዊ ሆኔታ ከግምት ውስጥ በማሰገባት ባዘጋጁት አባይን እንርዳ የገንዘብ መዋጮ መርሃ ግብርከ45 ሽ የአሜሪካን ዶላር በላይ በመዋጣት ለግድቡ ግንባታ ላቸውን ድጋፍ አሳይተዋል፡፡
በዚህ የገንዘብ ማሰባሰቢ መርሃ ግብር ላይ የማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ ዋና ዳሬክተር ዶ/ር አርጋዊ በርሄ የተገኙ ሲሆን ለተሳታፊዎች ግድቡ ስለሚገንበት ወቅታዊ ሁኔታ፣ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት እና በወጭ የሚገኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የግድቡ ግንባታ እስኪጠናቀቅ ድርስ ከመንግስት ጎን በመቆም ሊደርጋቸው በሚገቡ ተሳትፎዎች ላይ መልዕክት አስተላፈዋል፡፡
የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ፈታኝ እና አስቸጋሪ ሂደቶች ወስጥ በማፍ አሁን ላለበት አመርቂ ሁኔታላ መደረሱን እና ህብረተሰቡ ለግድቡ የሚደረገው ድጋፍ በተጠናከረ ሁኔታ መቀጠሉን ዋና ዳይሬክተሩ ለተሳታፊዎች አብራርተዋል ፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.