የታላቁ ህዳሴ ግድቡ ግንባታ መጠናቀቅ ለኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማረጋገጥ መርህ መሆኑን የብሄራዊ ምክር ቤት ፅ.ቤት ሰብሳቢ ም/ል ጠቅላይ ሚንስተር እና የውጭ ጉዳይ ሚንሰተር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የታላቁ ህዳሴ ግድቡ ግንባታ መጠናቀቅ ለኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማረጋገጥ መርህ መሆኑን የብሄራዊ ምክር ቤት ፅ.ቤት ሰብሳቢ ም/ል ጠቅላይ ሚንስተር እና የውጭ ጉዳይ ሚንሰተር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡

የታላቁ ህዳሴ ግድቡ  ግንባታ መጠናቀቅ  ለኢትዮጵያን ሉዓላዊነትማረጋገጥ መርህ መሆኑን የብሄራዊ ምክር ቤት ፅ.ቤት ሰብሳቢ ም/ል ጠቅላይ ሚንስተር እና የውጭ ጉዳይ ሚንሰተር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡

የህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረረበትን  10 ዓመት  በማስመልከት በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ አስተባባሪነት በግድቡ ድርድር ላይ የተሳተፉ፣ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ምሁራን እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተገኙበት ሲምፖዝየም  እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ  የህዳሴው ግድብ ወቅታዊ ግንባታ ሂደት 79 በመቶ እንደደረሰ በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ዶክተር ስለሺ በቀለ የተገለፀ ሲሆን በቀጣዩ ክረምት የተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌትም እእደሚከናወን እና በምንም ዓይነት መልኩ እንደማይራዘም ገልጸዋል፡፡

ሲምፓዝየሙ የግድቡን አጠቃላይ ሁኔታ እንዲሁም የሶስትዮሽ ድርድሩ የደረሰበትን ደረጃ ለመግለጥ እና ግብዓት ለመሰብሰብ ብሎም የግድቡን 10 ዓመት ለመዘከር የተዘጋጀ መሆኑን ኢብኮ ዘግቧል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.