የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ

የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ኤግዚቢሺን ለዕይታ ክፍት ከተደረገ ቀናት የተቆጠሩ ሲሆን በርካቶች በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ፡፡

በዛሬው ዕለት በተካሄደው የጉብኝት መርሃ ግብር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል፡፡

በጉብኝቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴር መ/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተገኝተው በውሃ ሀብትና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች፣ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም በቀሪ የግድቡ ግንባታ ተግባራት የሚፈለግ የህብረተሰብ ድጋፍ ዙሪያ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.