የኦዞን ትምህርት ቤት ሰመር ካምፕ ተማሪዎች ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ በመጎብኘታቸው መደሰታቸውን ገለጹ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የኦዞን ትምህርት ቤት ሰመር ካምፕ ተማሪዎች ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ በመጎብኘታቸው መደሰታቸውን ገለጹ

በዛሬው እለት አዲስ አበባ ከተማ ከሚገኘው የኦዞን ትምህርት ቤት ሰመር ካምፕ የመጡ በርካታ ተማሪዎች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን በብሄራዊ ሳይንስ ሙዚየም ተገኝተው ጎበኙ፡፡

ተማሪዎቹ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች እጅግ ያስደሰታቸው መሆኑን ተናግረው በተለይም በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የታየው ህዘባዊ ዳጋፍ በኛም ትውልድ መደገም ያለበት ተግባር ነው ብለዋል፡፡

በተጨማሪም የህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ በvirtual Reality (VR) በመታገዝ ቦታው ላይ ያለን እስኪመስል ድረስ እንድናይ መደረጉ እጅግ አስደስቶናል ብለዋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.