በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻፈም ተደስተናል - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻፈም ተደስተናል - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች

በምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ነብዩ ዳኜ የተመሩት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ የአመራር አካላት በሳይንስ ሙዚየም የተሰናዳውን የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ኢትዮጵያ በዘርፉ የደረሰችበት ደረጃ አስደናቂ ነው ብለዋል፡፡

በጉብኝቱም የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻፈም፣ ከመነሻው ጀምሮ አሁን ግድቡ ስከደረሰበት ደረጃ ያለው የመሪዎች ቅብብሎሽ፣ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሁለንተናዊ ድጋፍና ተሳትፎ እንዲሁም የሃብት አስባሰብ ተግባራትና በቀጣይ ሰልሚያስፈልጉ የድጋፍ አይነቶች ማብራርያ የተሰጠ ሲሆን የግድቡ ግንባታ አሁን ስለደረሰበት ደረጃም ሰፋ ያለ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡

በጉብኝቱ የተሳተፉ የአመራር አካላት በተደረገላቸው ገለጽ በጣም የተደሰቱ መሆኑንና የግድቡ ግንባታ ወደ መጠናቀቁ በመድረሱ እጅግ መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡

በመሆኑም እንደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለቀሪ ስራዎች የሚጠበቅብንን ሁሉ ለማድረግም ዝግጁ ነን በማለትም ተናግረዋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.