የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የኃይል አቅርቦቱን ከፍ ከማድረጉም በላይ ለሀገር ገጽታ ግንባታ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የኤግዚቢሺኑ ጎብኝዎች ተናገሩ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የኃይል አቅርቦቱን ከፍ ከማድረጉም በላይ ለሀገር ገጽታ ግንባታ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የኤግዚቢሺኑ ጎብኝዎች ተናገሩ

ከሦስት ቀን በፊት ለዕይታ ክፍት የሆነው ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺን በብሄራዊ ሳይንስ ሙዚየም በበርካቶች እየተጎበኘ ይገኛል፡፡

 

በጉብኝቱም ከአዲስ አበባና ክልሎች እንዲሆም ከተለያዩ ሀገራት የመጡ በርካታ ጎብኝዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

 

ከጉብኝቱ በኋላ ያነጋገርናቸው የጉብኝቱ ተሳታፊዎች በዘርፉ የተሰሩ ሥራዎች እጅግ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

 

በተለይም በታላቁ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት እጅግ መደሰታቸውንና የታላቁ ህዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦቱን ከፍ ከማድረጉም በላይ ለሀገር ገጽታ ግንባታ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.