በኤግዚቢሺኑ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት እየተጎበኘ ይገኛል - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

በኤግዚቢሺኑ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት እየተጎበኘ ይገኛል

ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺን በብሄራዊ ሳይንስ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በይፋ መከፈቱን ተከትሎ በርካታ ጎብኝዎች ታድመዋል፡፡

በጉብኝቱም የሰንደቅዓላማ ፕሮጀክት የሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ፣ ከቁጭት ወደ ልማት የተሸጋገረበት ሂደት፣ የኢትዮጵያውያንና ትውለደ እትዮጵያውያን ዘርፈ ብዙ ድጋፍና የሀብት አሰባሰብ ውጤት ለዕይታ ቀርቧል፡፡

በመርሃ ግብሩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁናው የግንባታ ሂደትን በርካቶች በ3ዲ ምስለ ጉብኝት በመታገዝ እየተመለከቱት ሲሆን ታዳጊ ሕፃናትም እየተዝናኑ ስለህዳሴ ግድብ ያላቸውን እውቀት ከፍ የሚያደርጉበት ፐዝል ተዘጋጅቶ የህዳሴን ግድብ የመገጣጣም አዝናኝና አስተማሪ የሆነ ተግባር ሲከውኑ ውለዋል፡፡

በጉብኝቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ እንዲሁም ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት ተጋብዘው የተገኙ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራና ሌሎች በርካታ ጎበኚዎች ተሳትሰዋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.