ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡
ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡
የአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ የአዳማ ከተማ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት፣አባ ገዳዎች፣ ሃደ ስንቄዎች እንዲሁም የተለያዩ የማኀበረሰቡ ክፍሎች በተገኙበት በድምቀት ተካሂዷል።
በመክፈቻ መርሃ-ግብሩ ላይ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኃይሉ ጀልዴ፥ ግድቡ የሀገራችን ሉዓላዊነትና የአንድነታችን ምልክት ነው ያሉ ሲሆን ግድቡ በዜጎች ተሳትፎ እንደተጀመረው ሁሉ በዜጎች ጉልበት፣ ሐብት እና አቅም በመጨረስ ለዓለም ተምሳሌት እንሆናለን ብለዋል።
የአዳማ ከተማ ነዋሪዎችና ባለሐብቶችም በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን በግንባር ቀደምትነት በመሳተፍ ያሳዩትን ላቅ ያለ ተሳትፎ ለግድቡ መሳካትም በማበርከት የድርሻቸውን እንዲወጡ መልዕክት ማስተላለፋቸውንም ከከተማው ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ምንጭ፡- ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.