የነገ ተስፋችን በአሻራችን የምክክርና የውይይት መድረክ ተካሔደ፡፡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የነገ ተስፋችን በአሻራችን የምክክርና የውይይት መድረክ ተካሔደ፡፡

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት የተማሪዎች የምክክርና የውይይት መድረክ አካሔደ፡፡

የምክክርና የውይይት መድረኩ የተካሔደው ቅዳሜ ህዳር 25/2014 ዓ.ም በጉለሌ ክ/ከተማ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን ከግልና የመንግስት ት/ቤት የተውጣጡ ቁጥራቸው 100 የሚደርሱ መምህራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

በእለቱ ለመድረኩ ተሳታፊዎች የውይይት መነሻ ጽሁፍ በዲፕሎማት ዘርይሁን አበበ አማካይነት ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡

በመጨረሻም የመድረኩ ተሳታፊዎች ጥያቄና አሰተያየት አቅርበው በጽሁፍ አቅራቢው ዲፕሎማት ዘርሁን አበበ እና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት ም/ዋ ዳይሬክተር በሆኑት ወ/ሮ ፍቅርተ ታምር አማካኝነት ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥተበት ፕሮግራሙ ተጠናቋል፡፡

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.