የተዝካር ወጪ ለህዳሴ ግድብ! - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የተዝካር ወጪ ለህዳሴ ግድብ!

በጀርመን ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ሌንሳ ተሾመ ከእናታቸው ሲስተር ፀሃይቱ ደስታ እና ሌሎች ልጆቻቸው ጋር በመመካከር ለአባታቸው አቶ ተሾመ ቦንጋሴ ወንታ 7ኛ ሙት ዓመት ተዝካር ወጪ ሊሆን የነበረ 100,000 ብር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ አበርክተዋል።
ወይዘሮዋ ይህን ያደረጉት ከሁለት ልጆቻቸው ፊት ሲሆን ለዚህ ያነሳሳቸው ለሃገራቸው ያላቸው ፍቅር መሆኑን ተናግረው ሌሎችም ዜጎች በተመሳሳይ ለልደት፣ ለተዝካር እና ወዘተ ... የሚያወጡትን ወጪ ለግድቡ ቢያውሉ ትልቅ ማስታወሻ መሆኑን ተናግረዋል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ፤ የአቶ ተሾመ ቤተሰብ ያደረጉትን ድጋፍ በማመስገን ሁላችንም ኢትዮጵያውያን በዚህ መልኩ ታሪክ በመስራት የህዳሴ ግድባችንን አጠናቀን ሌሎች ግድቦችንም እንገነባለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.