የአዋሽና ዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የአዋሽና ዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ
የአዋሽና ዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የዩኒቨርሲቲዎች ፎረምና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሀገራዊ አውደ ጥናት በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል ።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው አውደጥናት ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን÷ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ በሁለቱ ተፋሰሶች ወስጥ ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በምርምር በተደገፈ መልኩ መደገፍ ዓላማው ያደረገ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ተሾመ በበኩላቸው÷ በዚህ ጉባዔ የአዋሽና ዋቢሸበሌ ወንዞችን ለሀገር ጥቅም ለማዋል በወንዞቹ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተባብረው ለመስራት ፎረም የሚመሰረትበት እንደሆነ አስታውቀዋል ።
ምንጭ፡-ኤፍ ቢ ሲ፣ ነሃሴ 6፣ 2013

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.