የህዳሴው ግድብ የልማት እንጂ ሌላ ጉዳይ የለውም – አብዱልፈታህ አል-ሲሲ የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ለጋራ ሰላምና ብልጽግና ጥሪ አቀረቡ። - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

የህዳሴው ግድብ የልማት እንጂ ሌላ ጉዳይ የለውም – አብዱልፈታህ አል-ሲሲ የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ለጋራ ሰላምና ብልጽግና ጥሪ አቀረቡ።

የህዳሴው ግድብ የልማት እንጂ ሌላ ጉዳይ የለውም – አብዱልፈታህ አል-ሲሲ
የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ለጋራ ሰላምና ብልጽግና ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዚዳንት አል ሲ ሲ ለግብፃውያን፣ ለኢትዮጵያውያን እና ለሱዳኖች ነው ጥሪ ያቀረቡት።
ህጋዊ ድርድር በሰላም አብሮ ለመኖር እና ለመብልጸግ ያስፈልጋል ያሉት አል ሲ ሲ፣ በኢትዮጵያ በኩል ከቀረበው ሀሳብ ጎን መቆም አለብን ብለዋል።
አል ሲ ሲ “የህዳሴው ግድብ የልማት እንጂ ሌላ ጉዳይ የለውም” ማለታቸውን ኢጅብት ቱደይ ጋዜጣ በዘገባው አመላክቷል።
“ለሌሎች መንገር የምንፈልገው ስጋት ቢኖረንም፣ያን ያህል አሳሳቢ አይደለም” ብለዋል አል ሲ ሲ።
ኤፍ ቢ ሲ ፣ ሐምሌ 9፣ 2013

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.