ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ ሰጡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ ሰጡ

የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ መስጠታቸውን ገለፁ።

ሚኒስትሩ ለዋና ፀሀፊው ግንባታው ስላለበት ሁኔታ ፣ ሰለሁለተኛ ዙር ሙሌት እንዲህም በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ስለሚካሄደው ድርድር ተገቢውን ማብራሪያ ሰጥተዋል ።

ኢትዮጵያ በግድቡ ቴክኒካልም ሆነ ህጋዊ መንገዶች ዙርያ ግልፅ መርህ አስቀምጣ እየተጎዘች መሆኑንም አስረድተዋል ።

በግድቡ ዙርያ ለሚነሱ ጉዳዮች ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ የሚለውን መርህ በመከተል አፍሪካ በራሶ ጥበብ ችግሮቿን ሁሉ መሻገር እንደምትችል ለዓለም ማሳየት ይቻላል የሚል እምነት ኢትዮጵያ እንዳላትም ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ገልፀዋል ።

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.