በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የሚደርሰውን ጫና የሚያወግዝ ሀገር አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ሊካሄድ ነው፡፡ - መነሻ - am

Nested Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fri, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Wed, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Wed, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የሚደርሰውን ጫና የሚያወግዝ ሀገር አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ሊካሄድ ነው፡፡
ሰልፉ ሐምሌ 16/2013 ዓ.ም “የኢትዮጵያ ተስፋ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ለህዳሴ ግድቡ ድጋፍ እና የውጭ አገራት ጫናን መቃወሚያ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡
ዩዝ ኔትወርክ ፎር ሰስቴይነብል ዴቨሎፕመንት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤትና ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ጋር ባዘጋጁት ሰልፍ ከ5 ሚሊየን በላይ ወጣቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡
ዋልታ -ሐምሌ 05/2013

Nested Portlets

Asset Publisher

— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 16 results.