Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

ኤግዚቢሺኑ ለውጣቱ ትውልድ ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ ነው - የቦሌ ክፍለ ከተማ ወጣቶች

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ ወረዳዎች የተወጣጡ በርካታ ወጣቶች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን በብሄራዊ በሳይንስ ሙዚየም ጎብኝተዋል፡፡

ወጦቶቹ በኤግዚቢሺኑ ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን በመጠጥ ውሃ ዘርፍ እንዲሁም በኢነርጂ ልማት ተግባር የተመለከቱት ሀገራዊ አፈጻጸም እጅግ የሚያበረታታ መሆኑን ግልጸዋል፡፡

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ወጣቶቹ ከተመለከቱት አበይት ተግባራት መካከል አንዱ ሲሆን ግደቡ ወደ መጠናቀቁ ደረጃ በመድረሱ እንዳሰደሰታቸውና በቀጣይ ለውጣቱ ይዞ ከሚመጣው የልማት እድሎች አንጻር ለቀሪ የግድቡ ሥራዎች የበኩላቸውን ድጋፍ በማድረግ ግንባር ቀደም ተሳታፊ መሆን እንደሚገባቸው ተናግረዋል፡፡