የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሐረሪ ክልል ገባ - መነሻ - am
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Busca de Conteúdo Web
Publicador de Conteúdos e Mídias
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሐረሪ ክልል ገባ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በሐረር ከተማ በተለምዶ ሀማሬሳ ከሚባለው አካባቢ ሲደርሰ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
የአዲስ አበባ ከተማ ቆይታውን አጠናቆ ወደ ሐረር የተጓዘው የታላቁ ሕዳሴ ዋንጫ በሐረሪ ክልል የሚከናወነውን የግድቡ ግንባታ የገቢ አሰባሰብ ለማሳደግ ያግዛል ተብሎ ይጠበቃል።
ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ በነበረው ቆይታው ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እንደተሰበሰበ ይታወቃል።
የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ተማሪዎችና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ለዋንጫው አቀባበል ማድረጋቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
— 5 Itens por página