የነገ ተስፋችን በአሻራችን የምክክርና የውይይት መድረክ ተካሔደ፡፡ - መነሻ - am
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Busca de Conteúdo Web
Publicador de Conteúdos e Mídias
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት የተማሪዎች የምክክርና የውይይት መድረክ አካሔደ፡፡
የምክክርና የውይይት መድረኩ የተካሔደው ቅዳሜ ህዳር 25/2014 ዓ.ም በጉለሌ ክ/ከተማ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን ከግልና የመንግስት ት/ቤት የተውጣጡ ቁጥራቸው 100 የሚደርሱ መምህራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በእለቱ ለመድረኩ ተሳታፊዎች የውይይት መነሻ ጽሁፍ በዲፕሎማት ዘርይሁን አበበ አማካይነት ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡
በመጨረሻም የመድረኩ ተሳታፊዎች ጥያቄና አሰተያየት አቅርበው በጽሁፍ አቅራቢው ዲፕሎማት ዘርሁን አበበ እና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት ም/ዋ ዳይሬክተር በሆኑት ወ/ሮ ፍቅርተ ታምር አማካኝነት ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥተበት ፕሮግራሙ ተጠናቋል፡፡
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
— 5 Itens por página