የአዋሽና ዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ - መነሻ - am
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Busca de Conteúdo Web
Publicador de Conteúdos e Mídias
የአዋሽና ዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የዩኒቨርሲቲዎች ፎረምና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሀገራዊ አውደ ጥናት በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል ።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው አውደጥናት ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን÷ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ በሁለቱ ተፋሰሶች ወስጥ ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በምርምር በተደገፈ መልኩ መደገፍ ዓላማው ያደረገ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ተሾመ በበኩላቸው÷ በዚህ ጉባዔ የአዋሽና ዋቢሸበሌ ወንዞችን ለሀገር ጥቅም ለማዋል በወንዞቹ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተባብረው ለመስራት ፎረም የሚመሰረትበት እንደሆነ አስታውቀዋል ።
ምንጭ፡-ኤፍ ቢ ሲ፣ ነሃሴ 6፣ 2013
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
— 5 Itens por página