ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! - መነሻ - am
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Busca de Conteúdo Web
Publicador de Conteúdos e Mídias
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን!
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ግድቡ ለዳግም የውሃ ሙሌት ስኬት የበቃው መላው ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን ለግድቡ ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ በመቻላችን በመሆኑ ሙሌቱ የያንዳንዳችን ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው።በዘንድሮ ዓመት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ መሰብሰብ መቻሉ ሌላው ትልቅ ስኬት ነው። በመሆኑም በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ድጋፋችሁን የበለጠ እንድታጠናክሩ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ አመሰግናለሁ! የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሃምሌ 12/2013 ዓ/ም
Portlets aninhado
Publicador de Conteúdos e Mídias
— 5 Itens por página