ግድቡ የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳንና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ - መነሻ - am

Portlets aninhado

Publicador de Conteúdos e Mídias

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Sex, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Qua, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Qua, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Publicador de Conteúdos e Mídias

ግድቡ የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳንና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ

በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የምንከተለው ሂደት የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳን እና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ እንዲሁም በጋራ የምናድግበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡

በምላሻቸውበቀጠናው ሰላምና ብልጽግናን የሚያመጣ፣ ኃይል ሲመረት በጋራ የምንጠቀምበት፣ የውሃም ችግር ካለ እየተወያየን የምንፈታበት፣ ሰላማዊ የልማት ጉዞ እንዲሆን እንፈልጋለን፤ ለዚህም እየሰራን እንገኛለንብለዋል፡፡

ሃገራትም ኢትዮጵያ ሌሎችን የመጉዳት ፍላጎት ሳይሆን በትብብር የማደግ ፍላጎት እንዳላት ተገንዝበው ጉዳዩ ቶሎ ተቋጭቶ ወደ አዳዲስ ልማቶች ለመሄድ ማገዝ እንደሚገባቸውም አውስተዋል፡፡

በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩም ዛፍ በመትከልና ዝናብ በማብዛት የውሃ ብክነትን በመቀነስ ራስን በመጥቀም ሌሎችም እንዲጠቀሙ ይደረጋልም ነው ያሉት፡፡

 

ኤፍ ሲ፣ ሰኔ 28 2013

Portlets aninhado

Publicador de Conteúdos e Mídias

— 5 Itens por página
Exibindo 1 - 5 de 16 resultados.