ኒያላ ኢንሹራንስ ለህዳሴ ግድብ የ26 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈፀመ - መነሻ - am

Geneste portlets

Contentverzamelaar

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vr, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች wo, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ wo, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Contentverzamelaar

ኒያላ ኢንሹራንስ ለህዳሴ ግድብ የ26 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈፀመ

ኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የ26 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈፀመ።

በስነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ኩባንያው ለፈፀመው የቦንድ ግዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

ኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር የዛሬውን ቦንድ ግዢ ጨምሮ ላለፉት 10 ዓመታት በአጠቃላይ ከ90 ሚሊየን ብር በላይ የቦንድ ግዢ መፈፀሙ ተገልጿል።

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እስካሁን በህዝብ ተሳትፎ 17 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተነግሯል።

የቦንድ ግዢው ስነ- ሥነ ስርዓት ላይ የግድቡ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት የቦርድ አባት፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ታዊቂ ግለሰቦችን ጨምሮ የኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ያሬድ ሞላ ተገኝተዋል።

ምንጭ፡-(ኤፍ ቢ ሲ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013

Geneste portlets

Contentverzamelaar

— 5 artikelen per pagina
Toont 1 - 5 van 16 resultaten.