ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። - መነሻ - am

Geneste portlets

Contentverzamelaar

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vr, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች wo, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ wo, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Contentverzamelaar

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል።

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። በዘንድሮ ዓመት ህዝቡ በበለጠ ወኔ በመነሳት 1.283 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን የ2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት እና የመጀመሪያ ሙከራ ምርት ለማመንጨት እየተሰራ ነው። በመሆኑም የ2013 ዓ/ም መሪ ቃል እና መልዕክቶች ተመርጠዋል። ግድባችን ለአንድነታችን እና ሉዓላዊነታችን! መሪው ቃል ሲሆን ግድቡ እና ድርድሩ ያለፈበትን ጉዞ እና ይዞት የመጣውን የ መጀመሪያ ኃይል የማመንጨት ተስፋ ያሳያል።

Geneste portlets

Contentverzamelaar

— 5 artikelen per pagina
Toont 1 - 5 van 16 resultaten.