የታላቁ ህዳሴ ግድብ 10ኛ ዓመት የቦንድ ሳምንት በይፋ ተበሰረ። - መነሻ - am
Geneste portlets
Contentverzamelaar
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Webcontent zoeken
Contentverzamelaar
የታላቁ ህዳሴ ግድብ 10ኛ ዓመት የቦንድ ሳምንት በይፋ ተበሰረ። የቦንድ ሳምንቱን ያበሰሩት የብሄራዊ ባንክ ምክትል ገዢ አቶ ፍቃዱ ደግፌ ሲሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ከ50 ብር እና 100 ጀምሮ ቦንድ በመግዛት ለልጆቹ እና ለሚወዳቸው ሰዎች በስጦታ በማበርከት ለግድቡ ድጋፍ እያደረገ በግድቡ ላይ አሻራውን ደጋግሞ እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። የታ/ህ/ግ/ግ/ህ/ተ/አ/ብ/ም/ቤት ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ህዝባችን ለግድቡ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል በቦንድ ሳምንቱም በንቃት መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል። የቦንድ ሳምንቱን በማስመልከት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ200 ሚሊዮን ብር ቦንድ ሲገዛ የረዳት ትራንዚተሮች ማህበር ደግሞ 1 መቶ ሺ ብር ቦንድ ገዝተዋል።
Geneste portlets
Contentverzamelaar
— 5 artikelen per pagina