ሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጅ ዘርፍ ኤግዚቢዥን በይፋ ተጀመረ - መነሻ - am
Geneste portlets
Contentverzamelaar
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Webcontent zoeken
Contentverzamelaar
“የውሃ ሃብታችን ለብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጅ ኤግዚቢሽን በብሄራዊ የሳይንስ ሙዚየም ትናንት ነሃሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል፡፡
የኤግዚቢሺኑ መርሃ ግብር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ተመርቆ ተከፍቷል፡፡
ኤግብዚቢሽኑ ለሳምንታት ከፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ እንደ ሀገር የተሰሩ ሥራዎች በተለይም የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደትና የተገኙ ውጤቶች፣ የውሃ ቴክኖሎጅ እምርታዎች፣ በኃይል ዘርፍ የተገኙ ድሎች ለእይታ ይቀርባሉ፡፡
ኤግብዚቢሽኑ በቀጣይ ሳምንታት በርካታ ሰዎች ይጎበኙታል ተብሎም ይጠበቃል፡፡
Geneste portlets
Contentverzamelaar
— 5 artikelen per pagina