በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የሚደርሰውን ጫና የሚያወግዝ ሀገር አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ሊካሄድ ነው፡፡ - መነሻ - am
ネスティッドポートレット
アセットパブリッシャー
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Webコンテンツの検索
アセットパブリッシャー
ሰልፉ ሐምሌ 16/2013 ዓ.ም “የኢትዮጵያ ተስፋ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ለህዳሴ ግድቡ ድጋፍ እና የውጭ አገራት ጫናን መቃወሚያ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡
ዩዝ ኔትወርክ ፎር ሰስቴይነብል ዴቨሎፕመንት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤትና ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ጋር ባዘጋጁት ሰልፍ ከ5 ሚሊየን በላይ ወጣቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡
ዋልታ -ሐምሌ 05/2013
ネスティッドポートレット
アセットパブリッシャー
— ページごとの項目数 5