በድር ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ በአንድ የዙም ስብሰባ ከ50 ሺህ ዶላር በላይ አሰባሰበ - መነሻ - am

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ו, 17 יונ 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ד, 8 יונ 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ד, 8 יונ 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

מוציא לאור של הנכס

በድር ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ በአንድ የዙም ስብሰባ ከ50 ሺህ ዶላር በላይ አሰባሰበ

በድር ኢትዮጵያ (BADR ETHIOPIA) የተባለው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ድርጅት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በአንድ የዙም ስብሰባ ብቻ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ በስጦታ ማሰባሰቡን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ አስታውቀዋል፡፡

ይህ የሆነውግድቡ የኔ ነውበሚል መሪ ቃል በአሜሪካ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ ነው ተብሏል፡፡

ከገንዘብ ማሰባሰብ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበር የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ድርጅቱ ማረጋገጡን አምባሳደር ፍጹም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ጠቅሰዋል፡፡

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

— פריטים לדף
מציג 1 - 5 מתוך 16 תוצאות.