የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ - መነሻ - am

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ו, 17 יונ 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ד, 8 יונ 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ד, 8 יונ 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

מוציא לאור של הנכס

የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ

የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው ክረምት የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨት መጀመርና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ።
በህዳሴው ግድብ ምሁራን ጥናት እና ምርምር ከማድረግ በተጓዳኝ እውነታውን ለአለም አቀፍ ማህበረስብ ማሳወቅ እንደሚገባቸውም ተጠቁሟል።
ይታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክትና የምሁራን ተሳትፎ በሚል በደማርቆስ ዩኒቨርስቲ የምሁራን ጉባዬ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው በህዳሴው ግድብ ላይ የሚያጠነጥኑ ጽሁፎች እየቀረቡ ነው።
የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር አብርሃ አዱኛ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጸጋዋን ያለማንም ከልካይ ከግብ እንደምታደርሰው ሁሉም ሊያቀው ይገባል ብለዋል።
መጪው ክረምትም የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨት መጀመርና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት እንደሆኑም አስገንዝበዋል

 
 
 

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

— פריטים לדף
מציג 1 - 5 מתוך 16 תוצאות.