ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ - መነሻ - am
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
חיפוש בתוכן אינטרנט
מוציא לאור של הנכס
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ፈወርቂ በኢትዮጵያ በጋራ እያደረጉት ባለው ሁለተኛ ቀን ጉብኝታቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ለመጎብኘት ጉባ ተገኝተዋል፡፡
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌት ባለፈው ሐምሌ ከተከናወነ በኃላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስፍራው ሲያቀኑ የአሁኑ የመጀመሪያቸው ነው ፡፡
ሁለቱ መሪዎች በቆይታቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁናዊ ገፅታ ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ፣ ገለፃም ተደርጎላቸዋል፡፡
መሪዎቹ ዛሬ ከሰዓት በፊትም የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን ጎብኝተዋል።
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
— פריטים לדף