የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ - መነሻ - am

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ו, 17 יונ 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ד, 8 יונ 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ד, 8 יונ 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

מוציא לאור של הנכס

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ

የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ኤግዚቢሺን ለዕይታ ክፍት ከተደረገ ቀናት የተቆጠሩ ሲሆን በርካቶች በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ፡፡

በዛሬው ዕለት በተካሄደው የጉብኝት መርሃ ግብር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል፡፡

በጉብኝቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴር መ/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተገኝተው በውሃ ሀብትና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች፣ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም በቀሪ የግድቡ ግንባታ ተግባራት የሚፈለግ የህብረተሰብ ድጋፍ ዙሪያ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

— פריטים לדף
מציג 1 - 5 מתוך 16 תוצאות.