ኤግዚቢሽኑ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ተግባራት ዙሪያ ዜጎች በቂ ግንዘቤ እንዲይዙ ይረዳል - የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ - መነሻ - am

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ו, 17 יונ 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ד, 8 יונ 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ד, 8 יונ 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

מוציא לאור של הנכס

ኤግዚቢሽኑ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ተግባራት ዙሪያ ዜጎች በቂ ግንዘቤ እንዲይዙ ይረዳል - የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ

ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺን በብሄራዊ ሳይንስ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በይፋ መጎብኘት ጀምሯል፡፡

በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ መድረክ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በዘርፉ በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ዜጎች በቂ ግንዘቤ እንዲይዙ ያግዛል ብለዋል፡፡

በመንግስትና አጋር አካላት በርካታ የልማት ስራዎች ስለመከናወናቸው የተናገሩት ሚኒስትሩ በተለይ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው የልማት እንቀስቃሴ ለአብነት ተጠቃሽ ነው ብለዋል፡፡

በመሆኑም ዜጎች በውሃና ኢነርጂ ተግባራት ቀጥተኛ ተሳታፊና ተጠቃሚ በመሆናቸው በብሄራዊ ሳይንስ ሙዚየም ተገኝተው ኤግዚቢሺኑን እንዲጎበኙም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ኤግዚቢሺኑ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት፣ የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ፣ የኢትዮጵያ ውሃ ተክኖሎጂ ኢንስትቲዩት እንዲሁም በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰማሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት የተሳተፉበት ስለመሆኑም ተገልጿል፡፡

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

— פריטים לדף
מציג 1 - 5 מתוך 16 תוצאות.