ከታላቁ ኅዳሴ ግድብ ኃይል ለማመንጨት ዝግጅቱ እየተገባደደ ነው - መነሻ - am

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ו, 17 יונ 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ד, 8 יונ 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ד, 8 יונ 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

מוציא לאור של הנכס

ከታላቁ ኅዳሴ ግድብ ኃይል ለማመንጨት ዝግጅቱ እየተገባደደ ነው

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ የመጀመሪያ ዙር ኃይል ማመንጨት በሚያስችል ደረጃ እየተገባደደ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (/) ለዋልታ ገለፁ፡፡

ግድቡ ተጠናቆ ለታለመለት ዓላማ እንዳይውል የሚሹ የውጭ ኃይሎች ተላላኪያቸው የሆነውን አሸባሪው ትሕነግ በመጠቀም ለማደናቀፍ ቢጥሩም በመላው ኢትዮጵያዊያን ቁርጠኝነት የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ወደ መጠናቀቁ ምዕራፍ እየሄደ መሆኑን አሳውቀዋል፡፡

በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰ ያለው ጫና መላው ኢትዮጵዊያንን ቁጭት ውስጥ የከተተ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ሀብታሙ (/) የኅዳሴ ግድቡ ግንባታ ላይ የሚሰሩ ኢትዮጵያዊያንም በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ውስጥ ሆነው በከፍተኛ ወኔና በቁጭት 24 ሰዓት እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡

ጠላትን ማሸነፍ የሚቻለው በጦር ግንባር ብቻ አይደለም ያሉት ሚኒስትሩ የልማት ሥራዎችን በተገቢው መንገድ በማጠናቀቅና የአገሪቱን ብልጽግና በማረጋገጥ ድልን መጎናፀፍ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

ሚኒስትሩ ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቆይታ መላውኢትዮጵያዊያን ለግድቡ ግንባታ የሚችሉትን ሁሉ ድጋፍ እያደረጉ ነው ያሉም ሲሆን አሁንም የሚደረገውን ድጋፍ በማጠናከር ግድቡ ተጠናቆ የሚሰጠውን የኃይል ጥቅም መቋደስ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

(ዋልታኅዳር 27/2014

פורטלטים מקוננים

מוציא לאור של הנכס

— פריטים לדף
מציג 1 - 5 מתוך 16 תוצאות.