በጀርመን ኑረምበርግ ለህዳሴው ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ - መነሻ - am
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
חיפוש בתוכן אינטרנט
מוציא לאור של הנכס
በጀርመን ኑረምበርግ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር አስተባባሪነት ለታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ በተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ 1 ሚሊዮን 88 ሺህ ብር ተሰብስቧል።
የኢትዮጵያ የኢፌዲሪ ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በተገኙበት መርሃ ግብር የማህበሩ አባላት በቀን አንድ ዩሮ ለወገን በማዋጣት ያለማቋረጥ እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
— פריטים לדף