ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌ ብርን በመጠቀም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማበርከት የሚያስችል መተግበሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ - መነሻ - am
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
חיפוש בתוכן אינטרנט
מוציא לאור של הנכס
የኢትዮ ቴሌኮም ተወካይ አቶ ብሩክ አድሀና ዛሬ በግዮን ሆቴል በተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተገኝተው እንዳስታወቁት ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማድረግ የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ኢትዮ ቴሌኮም ባዘጋጀው ቴሌ ብርን .በመጠቀም ከአንድ ብር ጀምሮ የሚፈልገውን የገንዘብ መጠን መላክ እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
በመሆኑም የቴሌ ብር መተግበሪያ በመጠቀም እና GERD የሚለውን በመጫን በየቀኑ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን የገለጹት አቶ ብሩክ በተጨማሪም ዘመናዊ ስልኮች የማይጠቀሙ የቴሌኮም ደንበኞች *127# የሚለውን በመጫንና GERD የሚለውን በመምረጥ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
— פריטים לדף