ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! - መነሻ - am
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
חיפוש בתוכן אינטרנט
מוציא לאור של הנכס
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን!
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ግድቡ ለዳግም የውሃ ሙሌት ስኬት የበቃው መላው ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን ለግድቡ ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ በመቻላችን በመሆኑ ሙሌቱ የያንዳንዳችን ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው።በዘንድሮ ዓመት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ መሰብሰብ መቻሉ ሌላው ትልቅ ስኬት ነው። በመሆኑም በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ድጋፋችሁን የበለጠ እንድታጠናክሩ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ አመሰግናለሁ! የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሃምሌ 12/2013 ዓ/ም
פורטלטים מקוננים
מוציא לאור של הנכס
— פריטים לדף