በሱማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራው ልኡካን ቡድን ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽንን ጎበኘ - መነሻ - am

Beágyazott portletek

Tartalom megjelenítő

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ P, 17 jún. 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Sze, 8 jún. 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Sze, 8 jún. 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Tartalom megjelenítő

በሱማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራው ልኡካን ቡድን ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽንን ጎበኘ

የሱማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራ ልኡካን ቡድን ሀገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽንን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል ።

ርዕሰ መስተዳድሩ በሳይንስ ሙዝየም የተዘጋጀውን የውሃ እና ኢነርጂ ኤግዚብሽን በጎበኙበት ወቅት በዘርፉ እንደ ሀገር የተሰሩ ስራዎችን አድንቀዋል ።

የሱማሌ ክልል ከፍተኛ የውሃ እጥረት ከሚስተዋልባቸው አከባቢዎች አንዱ በመሆኑ በክለሉ የለውን የውሃ ሃብት በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የተናግሩት ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ የዉሃና ኢነርጂ ልማት ተግባራትን በቴክኖሎጂ አስተሳስሮ የመጠቀም ልምዶችን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መቅሰም እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።

በጉብኝቱ ወቅት ለልኡካን ቡድኑ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የተከናወኑ ተግባራትና የታየው ህዝባዊ ተሳትፎ ዙሪያ ገለጻ የተደረገላቸው ሲሆን በvirtual Reality (VR) አማካኝነት ግድቡ የደረሰበት አሁናዊ ደረጃም ተጎብኝቷል፡፡

Beágyazott portletek

Tartalom megjelenítő