በጀርመን ኑረምበርግ ለህዳሴው ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ - መነሻ - am
Beágyazott portletek
Tartalom megjelenítő
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Webtartalom-kereső
Tartalom megjelenítő
በጀርመን ኑረምበርግ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር አስተባባሪነት ለታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ በተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ 1 ሚሊዮን 88 ሺህ ብር ተሰብስቧል።
የኢትዮጵያ የኢፌዲሪ ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በተገኙበት መርሃ ግብር የማህበሩ አባላት በቀን አንድ ዩሮ ለወገን በማዋጣት ያለማቋረጥ እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
Beágyazott portletek
Tartalom megjelenítő
— Tételek oldalanként