የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ። - መነሻ - am

Beágyazott portletek

Tartalom megjelenítő

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ P, 17 jún. 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Sze, 8 jún. 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Sze, 8 jún. 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Tartalom megjelenítő

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ።

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሠራተኞችና አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ።
ፓርኩ በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን 16 ሄክታር ይሸፍናል። ጽህፈት ቤቱ ይህን ፓርክ የህዳሴ ግድብ ፓርክ እንዲሰኝ በማድረግ ሰርቬይ እና ልኬት ተካሂዶ ካርታ ያሰራለት ሲሆን ዲዛይን እንዲሰራ የማስተባበር ስራ ተሰርቷል።

Beágyazott portletek

Tartalom megjelenítő