ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ - መነሻ - am
Beágyazott portletek
Tartalom megjelenítő
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Webtartalom-kereső
Tartalom megjelenítő
ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
በመልዕክታቸውም "የኢትዮጵያ ሀገራችን ብርቱ ልጆች ያለባቸው ከፍተኛ ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫና ሳይበግራቸው ግድባችንን እዚህ ደረጃ ማድረሳቸው እጅግ ያስመሰግናቸዋል" ብለዋል።
በፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ማህበራዊ ትስስር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት "ለመላው ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ሌት ተቀን በግድቡ ሥራ ላይ ለሚሳተፉ ሁሉ በራሴ እና በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም በድጋሜ እንኳን ደስ ያላችሁ" ነው ያሉት።
Beágyazott portletek
Tartalom megjelenítő
— Tételek oldalanként