አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት! ሀምሌ 29/2013ዓ/ም የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በመተባበር በዓባይ ተፋሰስ ዙሪያ የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎችን፣ በተፋሰስ ላይ የሚሰሩ መንግስታዊ ተቓማትን ያካተተ አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት በሚል ርዕስ ውይይት እያካሄደ ነው። - መነሻ - am
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Recherche de contenu Web
Agrégateur de contenus
አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት! ሀምሌ 29/2013ዓ/ም የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በመተባበር በዓባይ ተፋሰስ ዙሪያ የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎችን፣ በተፋሰስ ላይ የሚሰሩ መንግስታዊ ተቓማትን ያካተተ አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት በሚል ርዕስ ውይይት እያካሄደ ነው።
አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት! ሀምሌ 29/2013ዓ/ም የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በመተባበር በዓባይ ተፋሰስ ዙሪያ የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎችን፣ በተፋሰስ ላይ የሚሰሩ መንግስታዊ ተቓማትን ያካተተ አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት በሚል ርዕስ ውይይት እያካሄደ ነው።
ውይይቱ እየተካሄደ ያለው በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ዊዝደም አዳራሽ ሲሆን በውይይቱ ባህር ዳር፣ እንጂባራ፣ ሰላሌ፣ አምቦ፣ አሶሳ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደብረ ብርሃን፣ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር ፣ ወለጋ ዩኒቨርስቲዎች እና የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር፣ የአካባቢ ደንና አየር ለውጥ ኮሚሽን እና የአማራ የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ክልል ግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮዎች ተሳትፈዋል።
በውይይቱ ላይ አስር ጥናታዊ ፅሁፎች የቀረቡ ሲሆን የጋራ የመግባቢያ እና ትግበራ ሰነድ በመፈራረም ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ የሚገባ ይሆናል።
ውይይቱ በነገው ዕለትም የሚቀጥል ሲሆን የዩኒቨርስቲው ፕሬዚደንት ዶክተር ፍሬው ተገኝ መልካም አቀባበል በማድረግ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ የመክፈቻ ንግግር በማድረግ ውይይቱ በይፋ መከፈቱን አብስረዋል።
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
— Articles par la page