ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። - መነሻ - am

Conteneur d'applications

Agrégateur de contenus

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ ven., 17 juin 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች mer., 8 juin 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ mer., 8 juin 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Agrégateur de contenus

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል።

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ባለፉት አስር ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን በቆራጥ ልጆቹ ሁለንተናዊ ትግል እና ድጋፍ አልፎ 10ኛ ዓመቱን መጋቢት 24/2013 ዓ/ም ይይዛል። በዘንድሮ ዓመት ህዝቡ በበለጠ ወኔ በመነሳት 1.283 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን የ2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት እና የመጀመሪያ ሙከራ ምርት ለማመንጨት እየተሰራ ነው። በመሆኑም የ2013 ዓ/ም መሪ ቃል እና መልዕክቶች ተመርጠዋል። ግድባችን ለአንድነታችን እና ሉዓላዊነታችን! መሪው ቃል ሲሆን ግድቡ እና ድርድሩ ያለፈበትን ጉዞ እና ይዞት የመጣውን የ መጀመሪያ ኃይል የማመንጨት ተስፋ ያሳያል።

Conteneur d'applications

Agrégateur de contenus

— Articles par la page
Affichage des résultats 1 - 5 parmi 16.